Joomla TemplatesBest Web HostingBest Joomla Hosting

Home ዜና የቅርብ ዜናዎች የችግኝ ተከላ እየተካሄደ ነው

     የችግኝ ተከላ እየተካሄደ ነው

     photo 2023-07-10 06-49-05

አመልድ ኢትዮጵያ 2015 . ክረምት በአማራ ክልልተለያዩ አካባቢዎች በሚተገበሩ ፕሮጀክቶች አማካኝነት የአካባቢ ደህንነትን እና የደን ሽፋንን ለመጨመር የሚያግዙ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ጥቅም የሚሰጡ 6.8 ሚሊዮን ችግኞችን ተከላ እያካሄደ ነው፡፡ ከእነዚህ ፕሮጀክቶች መካከል በአመልድ ኢትዮጵያ የቤተክርስቲያን ደንን መሰረት ያደረገ የመልክዓ ምድር መልሶ ማልማት ፕሮጀክት ተከላ አንዱ ነው፡፡

       photo 2023-07-10 06-49-09

ፕሮጀክቱ በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ እና ደራ ወረዳ በወል መሬቶች፣ በቤተክርስቲያን ይዞታዎች እና የግል ባለይዞታዎች ላይ የሚተከሉ የአገር በቀል፣ የውጭ ዝርያ እና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ሰጪ አትክልት ዝርያ ያላቸው 1.24 ሚሊዮን ችግኞች ተካላ እየተከናወነ ይገኛል፡፡

      photo 2023-07-10 06-49-12

 


Language Selection
ሶሻል ሚዲያ
FacebookTwitter
የጎብኝዎች ብዛት
Today44
Week220
All139273

Currently are 44 guests online


ምርጫ
ስለ ድረ-ገፅ ያለዎት አስተያየት ?