Joomla TemplatesBest Web HostingBest Joomla Hosting

Home ዜና የቅርብ ዜናዎች በአመልድ ኢትዮጵያ የደህንነት ጥበቃ ፖሊሲ ላይ ስልጠና ተሰጠ፤

       በአመልድ ኢትዮጵያ የደህንነት ጥበቃ ፖሊሲ ላይ ስልጠና ተሰጠ፤

    ORDA Ethiopia's Safe Guarding Policy Training (2)

የአመልድ ኢትዮጵያ የደህንነት እና ጥበቃ ፖሊሲ የድርጅቱ ሰራተኞች እና ተጠቃሚዎች ደህንነት እና መብት ከጥቃት ለመጠበቅ ማለትም ከጾታዊ ጥቃት፣ አካላዊ ጥቃት፣ የስነ-ልቦና ጥቃት፣ በህገወጥ የሰዎች ዝውውር የመብት ጥሰት እና በአግባቡ ደንበኛን አለማስተናገድን ያካትታል፡፡ በስልጠናው የደህንነት እና ጥበቃ ፖሊሲው መርሆዎች ለሰራተኞች ተዋውቀዋል፡፡ ጾታዊ ትንኮሳ ማካሄድ፣ ማንኛውም ሰራተኛ 18 ዓመት በታች ህጻናት ጋር ጾታዊ ግንኙነት መፈጸም፣ የስራ ኃላፊነትን በመጠቀም ጾታዊ ጥቃት መፈጸም፣ ወዘተ. ማድረግ አይገባም፡፡ እንዲሁም ፕሮጀክቶች በሚተገበሩበት ወቅት በተጠቃሚዎች ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንዳይኖራቸው ማድረግ ይገባል፡፡ ከደህንነት እና ጥበቃ ጋር በተያያዘ ችግሮች ከተፈጠሩ ደግሞ ለሚመለከተው የስራ ክፍል ማለትም ለዋና /ቤት የደህንነት እና ጥበቃ ባለሙያ፣ ለዋና ዳይሬክተር፣ ለሰው ሃይል መምሪያ ማናጀር እና ለቅርንጫፍ /ቤቶች የደህንነት እና ጥበቃ ተጠሪ ባለሙያዎች ሪፖርት ማድረግ ይቻላል፡፡

    ORDA Ethiopia's Safe Guarding Policy Training (1)

 


Language Selection
ሶሻል ሚዲያ
FacebookTwitter
የጎብኝዎች ብዛት
Today0
Week68
All134762

Currently are 22 guests online


ምርጫ
ስለ ድረ-ገፅ ያለዎት አስተያየት ?