Agriculture-Focused Dignified Employment for Youth in Ethiopia Program Familiarization Regional Workshop Has Been Held.
.jpg)
About eight percent of citizens in Ethiopia are unemployed. Especially, many young people in the middle age did not get job opportunities. In order to reduce the problem, a youth job creation program focused on agriculture will be implemented in the Amhara region for the next 5 years through ORDA Ethiopia and the Agricultural Transformation Institute with financial support from MasterCard Foundation.
.jpg)

Read more: A Girl story who Scored 3rd Rank after She Escaped from Early Marriage !

Read more: “No More Circumcision Hereafter,” W/ro Eniyat Chane
ፀደይ ባንክ በአማራ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ50 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ: ኅዳር 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፀደይ ባንክ በአማራ ክልል በዋግኽምራ እና በሰሜን ጎንደር ዞኖች በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ50 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጎል። የባንኩ ዋና ፕሬዚዳንት መኮንን የለውምወሰን ድጋፉ በአመልድ ኢትዮጵያ በኩል ለተጎጂዎች አንዲደርስ አስረክበዋል።
የአመልድ ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር ዓለማየሁ ዋሴ (ዶ.ር) ከ450 ሺህ በላይ አስቸኳይ የዕለት ምግብ የሚፈልጉ ወገኖች ስለመኖራቸው ጠቁመዋል። በፀደይ ባንክ በኩል የቀረበው ድጋፉም አስፈላጊ በመሆኑ ባንኩን አመስግነዋል።
ዶክተር ዓለማየሁ ሌሎች ባንኮች፣ ድርጅቶች፣ ተቋማት እና ባለሃብቶችም ድጋፍ በማድረግ ችግር ውስጥ ያሉ ወገኖችን መታደግ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል።
ምንጭ:- አሚኮ






