Agriculture-Focused Dignified Employment for Youth in Ethiopia Program Familiarization Regional Workshop Has Been Held.

   Agriculture Focused (1)

About eight percent of citizens in Ethiopia are unemployed. Especially, many young people in the middle age did not get job opportunities. In order to reduce the problem, a youth job creation program focused on agriculture will be implemented in the Amhara region for the next 5 years through ORDA Ethiopia and the Agricultural Transformation Institute with financial support from MasterCard Foundation.

Agriculture Focused (4)

A Girl story who Scored 3rd Rank after She Escaped from Early Marriage !
   1701954737088

“No More Circumcision Hereafter,” W/ro Eniyat Chane
   1701106052003

   ፀደይ ባንክ በአማራ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ50 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

   IMG 20231203 183924 570

አዲስ አበባ: ኅዳር 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፀደይ ባንክ በአማራ  ክልል በዋግኽምራ እና በሰሜን ጎንደር ዞኖች በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች  የ50 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጎል። የባንኩ ዋና ፕሬዚዳንት መኮንን የለውምወሰን ድጋፉ በአመልድ ኢትዮጵያ በኩል ለተጎጂዎች አንዲደርስ አስረክበዋል።

የአመልድ ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር  ዓለማየሁ ዋሴ (ዶ.ር) ከ450 ሺህ በላይ አስቸኳይ የዕለት ምግብ የሚፈልጉ ወገኖች ስለመኖራቸው ጠቁመዋል። በፀደይ ባንክ በኩል የቀረበው ድጋፉም አስፈላጊ በመሆኑ ባንኩን አመስግነዋል።

ዶክተር ዓለማየሁ ሌሎች ባንኮች፣ ድርጅቶች፣ ተቋማት እና ባለሃብቶችም ድጋፍ በማድረግ ችግር ውስጥ ያሉ ወገኖችን መታደግ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል።

ምንጭ:- አሚኮ

ORDA Ethiopia’s Strengthening PSNP Institutions and Resilience II (SPIR II)/ Resilience Food Security Activity (RFSA) project second year work evaluation and third year plan familiarization workshop was held.
  1700836301046

Copyright © 2012 ORDA Ethiopia.
All Rights Reserved.